የአካዳሚው መረጃዎች

ኢትዮጵያ ስፖርት አካዳሚ በስፖርት ስልጠና እና ትምህርት ልህቀትን ለማዳበር የተቀረጹ ሁለት ዋነኛ ካምፓሶችን ያስተዳድራል። በቦሌ ክፍለ ከተማ ቦሌ ዓለም አቀፍ ኤርፖርት አቅራቢያ የሚገኘው የአዲስ አበባ ካምፓስ በስፋቱ 24 ሄክታሮችን የሚሸፍን ሲሆን፣ የቤት ውስጥ እና ከቤት ውጪ የስፖርት ሜዳዎችን፣ የትምህርት ክፍሎችን፣ መኝታ ክፍሎችን እና መዝናኛ አካባቢዎችን ጨምሮ የተለያዩ ዘመናዊ መገልገያዎችን ያካትታል። ከአዲስ አበባ በ175 ኪ.ሜ ርቀት አሰላ ውስጥ የሚገኘው የአትሌት ጥሩነሽ ዲባባ...

ተልዕኳችን

ተልዕኳችን ሳይንሳዊ የስልጠና ዘዴዎች በመጠቀም ለብሔራዊ እና ዓለም አቀፍ ስኬት የሚበቁ የላቁ አትሌቶችን ማፍራት፣ የስፖርት ባለሙያዎችን በተራቀቁ ክህሎቶች ማበልጸግ እና ተፅዕኖ አሳዳሪ በሆነ ምርምር እና ፈጠራ አማካኝነት በሀገራችን የስፖርትን ልማት ማሳደግ ነው።

ራዕያችን

ራዕያችን ለልህቀት እና ፈጠራ ባለን የማይናወጥ ቁርጠኝነት አማካኝነት በተለያዩ የስፖርት ዓይነቶች የላቁ አትሌቶችን እና ስኬታማ ባለሙያዎችን በማፍራት በአፍሪካ ግንባር ቀደም የልህቀት ማዕከል መሆን ነው።

ዓላማችን

ለብሔራዊ እና ዓለም አቀፍ ውድድሮች አካላዊ እና አዕምሮአዊ ብቃት ያላቸው፣ በሥነ-ምግባር የታነጹ ወጣት አትሌቶችን ማፍራት።

የተለያዩ የስፖርት ዓይነቶችን ጥራት የሚያሻሽል እና በተለያዩ የስፖርት ዲሲፕሊኖች ለሚገኙ ባለሙያች የአቅም ግንባታ ስልጠና የሚያቀርብ ምርምር ማከናወን እና ውጤቶቹን ማሰራጨት።

ለተለያዩ የስፖርት ዲሲፕሊኖች የሚያገለግል ብሔራዊ የልህቀት ማዕከል ማቋቋም እና ማስተዳደር።

መጪዎቹ ዝግጅቶቻችን

  • ወርልድ ቴክዋንዶ ሻምፒዮና

    የኢትዮጵያ ስፖርት አካዳሚ የአትሌቲክስ ልህቀት እና የባህል አንድነት በዓለም አቀፍ ደረጃ የሚከበሩበትን ወርልድ ቴኳንዶ ሻምፒዮና ለማስተናገድ ዕድሉን በማግኘቱ በጣም ደስተኛ ነው...

    ታህሳስ 10, 2024 - መጋቢት 31, 2025 at የኢትዮጵያ ስፖርት አካዳሚ አዳራሽ
  • አትሌቲክስ ሻምፒዮና

    የኢትዮጵያ ስፖርት አካዳሚ ከቀጠናው እና ከዚያም ባሻገር የላቁ አትሌቶችን በማሰባሰብ ፍጥነት፣ ጥንካሬ እና ብርታት በሚተዋወቅበት ውድድር የሚያሳትፈውን የአትሌቲክስ ሻምፒዮና እንደሚያስተናግድ ሲያበስር በደስታ...

    ጥር 1 @ 8:00 ኤኤም - መጋቢት 31 @ 5:00 ፒኤም at የኢትዮጵያ ስፖርት አካዳሚ ግቢ፣

ዜና እና መግለጫዎች

አካዳሚው በኢትዮጵያ የሴቶች ከፍተኛ ሊግ የ1ኛ ዙር ውድድሩን 3ኛ ደረጃን ይዞ አጠናቀቀ

January 19, 2017 E.C. The Academy’s U-20 4th Year Women’s Football Trainees Team, participating in the 2017 Ethiopian Women’s Premier League, concluded the first round of the competition in 3rd...

አካዳሚው በ8ኛው ሀገር አቀፍ የታዳጊ ወጣቶች የምዘና ውድድር መክፈቻ ላይ ፎቶ ኤግዚቢሽን አሳየ

January 28, 2017 E.C.Wolaita Sodo The Ministry of Culture and Sports, in collaboration with the Southern Ethiopia Regional Government, officially launched the 8th National Youth Talent Competition on...

አካዳሚው በ8ኛው ሀገር አቀፋ የታዳጊ ወጣቶች ስፖርት ምዘና ውድድር ላይ ለ2018 በጀት አመት እጩ ሰልጣኞችን እየመለመለ ነው

The Academy is Selecting Candidates for the 2018 E.C Budget Year at the 8th National Youth Sports Assessment Competition January 30, 2017 E.C. The Academy’s selection of candidates for the...

ስፖንሰሮቻችን