
ተልዕኳችን
ተልዕኳችን ሳይንሳዊ የስልጠና ዘዴዎች በመጠቀም ለብሔራዊ እና ዓለም አቀፍ ስኬት የሚበቁ የላቁ አትሌቶችን ማፍራት፣ የስፖርት ባለሙያዎችን በተራቀቁ ክህሎቶች ማበልጸግ እና ተፅዕኖ አሳዳሪ በሆነ ምርምር እና ፈጠራ አማካኝነት በሀገራችን የስፖርትን ልማት ማሳደግ ነው።
ራዕያችን
ራዕያችን ለልህቀት እና ፈጠራ ባለን የማይናወጥ ቁርጠኝነት አማካኝነት በተለያዩ የስፖርት ዓይነቶች የላቁ አትሌቶችን እና ስኬታማ ባለሙያዎችን በማፍራት በአፍሪካ ግንባር ቀደም የልህቀት ማዕከል መሆን ነው።
ዓላማችን
ለብሔራዊ እና ዓለም አቀፍ ውድድሮች አካላዊ እና አዕምሮአዊ ብቃት ያላቸው፣ በሥነ-ምግባር የታነጹ ወጣት አትሌቶችን ማፍራት።
የተለያዩ የስፖርት ዓይነቶችን ጥራት የሚያሻሽል እና በተለያዩ የስፖርት ዲሲፕሊኖች ለሚገኙ ባለሙያች የአቅም ግንባታ ስልጠና የሚያቀርብ ምርምር ማከናወን እና ውጤቶቹን ማሰራጨት።
ለተለያዩ የስፖርት ዲሲፕሊኖች የሚያገለግል ብሔራዊ የልህቀት ማዕከል ማቋቋም እና ማስተዳደር።
መጪዎቹ ዝግጅቶቻችን
መጪ ዝግጅቶች ለጊዜው የሉም
ዜና እና መግለጫዎች
January 19, 2017 E.C. The Academy’s U-20 4th Year Women’s Football Trainees Team, participating in the 2017 Ethiopian Women’s Premier League, concluded the first round of the competition in 3rd...
January 28, 2017 E.C.Wolaita Sodo The Ministry of Culture and Sports, in collaboration with the Southern Ethiopia Regional Government, officially launched the 8th National Youth Talent Competition on...
The Academy is Selecting Candidates for the 2018 E.C Budget Year at the 8th National Youth Sports Assessment Competition January 30, 2017 E.C. The Academy’s selection of candidates for the...
ስፖንሰሮቻችን

